የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ አርብ ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም ይካሄዳል።

Share: Facebook | Twitter | Whatsapp | Linkedin Visits: 95


የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ አርብ ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም ይካሄዳል።

በመሆኑም የተከበራችሁ የምክር ቤት አባላት በዕለቱ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ አድዋ ሙዚየም በሚገኘው የምክር ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ሚያዚያ 15/2016 ዓ.ም



Leave a Comment: